sbid

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ

አቶ አሻግሬ ጀንበሬ 

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ

የቢሮ ኃላፊ መልዕክት

እንደ ሀገር ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰሩ ያሉ እና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር  ለማስመዝገብ የብዝኃ ኢኮኖሚ ዘርፎች ናቸው ተብለዉ  ከተለዩ  ዘርፎች  የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አንዱ ሲሆን፡ ይህንን እውን ለማድረግ እንደ ሀገር የአምራች ኢንዱስትሪ ፓሊስና ልዩ ልዩ  ስትራቴጂዎችን በማውጣት ተግባራዊ ማድረግ ተችሎአል ፡፡

ከዚህ በፊት በሚዛኑ ትኩረት  ያላገኙ የሀገር ውስጥ እና የውጪ ባለሀብቶች  በዘርፉ እንዲሰማሩ ማድረግ እና በተመሳሳይ በሀገር ውስጥ ተመርተዉ ወደ ውጪ የሚላኩ ምርቶች እና በሀገር ውስጥ ተመርተዉ  በሀገር ውስጥ  የመጠቀም ባህል ማሳደግ ተችሎአል ፡፡

የተመረጡ አገልግሎቶች

  • የጥሬ ዕቃ ፍላጎት በመለየት የግብዓት አቅርቦት ያመቻቻል፣
  • የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ያለበትን ደረጃ በማረጋገጥ አቅም አጠቃቀማቸዉ የማሳደግ ስራ ይሰራል፣፣
  • ለኢንዱስትሪዎች አዳዲስና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችና ናሙናዎች እንዲሸጋገሩ ድጋፍ ያደርጋል፣
  • ከዉጪ ሀገር የሚገባዉን ምርት በሀገር ዉስጥ የሚተኩ አንዱስትሪዎች እንዲፈጠሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
  • የአሰራር ስርዓት በማዘጋጀት ተደራሽ ያደርጋል፣
  • የመረጃና ምክር አገልግሎት ስራ ይሰራል፣
  • የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ ይሰራል፣
  • ለኢንዱስትሪ መንደሮች፣ ሼዶች፣ ፓርኮች እና ክላስተሮች ግንባታ አገልግሎት የሚዉል ቦታ የማልማትና የማስተዳደር፣
  • የመሸጫ እና ማሳያ ማዕከላት ግንባታ አገልግሎት፣
  • የስራ ማስኬጃ ብድር ማመቻቸት፣
  • የማሽነሪ ሊዝ አቅርቦት ማመቻቸት፣
  • ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ወቅታዊ የገበያ መረጃ መስጠት፣
  • የአሰራር ስርዓት በማዘጋጀት ተደራሽ ያደርጋል፣
  • ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚመረቁ ወጣቶች የኢንተርፕርነርሺፕ ስልጠና እንዲያገኙ ያመቻቻል፣

ዜና

  • All Posts
አነስተኛ ኢንዱስትሪ
0 +
መካከለኛ ኢንዱስትሪ
0 +
ከፍተኛ ኢንዱስትሪ
0 +

የምስል ክምችት

Scroll to Top